Telegram Group & Telegram Channel
እንደምን አመሻችሁ?

የዛሬው እራት በዚህ መልኩ ተሰናድቷል


እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ አደረሰን!

3ኛ ቀን- እራት ፫  [28/04/15]

👉 "ከአብ የማይለይ ረጅም ፈትል ሰማይና ምድርን የፈጠርህ በፈቃድህ ከሰማይ ወረድህ የድንግል ማሕጸን ወሰነህ የድሆች ልጅ ትንሽ ብላቴና ገሊላዊት አቀፈችህ ነፍሷን አከበርህ ስጋዋንም አነጻህ አጸናሃት ባንተ አልደነገጠችም። በቤተልሔም ተወለድህ እንደ ሰውም ታየህ።" የያዕቆብ ዘሥሩግ ቅዳሴ

👉 "የዛሬዋ ዕለት እግዚአብሔር በሥጋ የተወለደባት እለት ናት። በዚህችን ዕለት በዘመዶች ሞት፣ በበሽታ፣ በሀብቱ መጥፋት የሚያዝን፣ የሚያለቅስ ሰው በሰማያት ደስታ የለውም። በወንድሙ ቂም የያዘ፣ የተጣላ በዚህችም ዕለት ይቅር ያላለ ይህ ዐሥራ አራት እልፍ ከአራት ሺህ ሕጻናትን የገደለ የሄሮድስ ወንድም ነው። በዚያች ዕለት ሰላምን ለማድረግና ራሱን ዝቅ የሚያደርግ ግን ከሄሮድስ የሸሸ ክርስቶስን ይመስለዋል። በዚህችን ዕለት ርኅራኄን፣ ምጽዋትን የሚያደርግ እጣው ከሰብአ ሰገል ጋር ይሆናል።" [ርቱዓ ሃይማኖት ገጽ.42]

👉 "እርሱ በአብ ዕሪና ሳለ በድንግል ማሕጸን ተወሰነ። ከእርሷም ተወለደ። በእናቱ ክንድ ላይ ሳለ በነፋስ ክንፍ ይመላለስ ነበር። መላዕክትም ይሰግዱለት ነበር። " ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ኤራቅልስ


አዘጋጅ:-  ተክለ ማርያም [ጅማ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት]



tg-me.com/mnenteyiklo/2807
Create:
Last Update:

እንደምን አመሻችሁ?

የዛሬው እራት በዚህ መልኩ ተሰናድቷል


እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ አደረሰን!

3ኛ ቀን- እራት ፫  [28/04/15]

👉 "ከአብ የማይለይ ረጅም ፈትል ሰማይና ምድርን የፈጠርህ በፈቃድህ ከሰማይ ወረድህ የድንግል ማሕጸን ወሰነህ የድሆች ልጅ ትንሽ ብላቴና ገሊላዊት አቀፈችህ ነፍሷን አከበርህ ስጋዋንም አነጻህ አጸናሃት ባንተ አልደነገጠችም። በቤተልሔም ተወለድህ እንደ ሰውም ታየህ።" የያዕቆብ ዘሥሩግ ቅዳሴ

👉 "የዛሬዋ ዕለት እግዚአብሔር በሥጋ የተወለደባት እለት ናት። በዚህችን ዕለት በዘመዶች ሞት፣ በበሽታ፣ በሀብቱ መጥፋት የሚያዝን፣ የሚያለቅስ ሰው በሰማያት ደስታ የለውም። በወንድሙ ቂም የያዘ፣ የተጣላ በዚህችም ዕለት ይቅር ያላለ ይህ ዐሥራ አራት እልፍ ከአራት ሺህ ሕጻናትን የገደለ የሄሮድስ ወንድም ነው። በዚያች ዕለት ሰላምን ለማድረግና ራሱን ዝቅ የሚያደርግ ግን ከሄሮድስ የሸሸ ክርስቶስን ይመስለዋል። በዚህችን ዕለት ርኅራኄን፣ ምጽዋትን የሚያደርግ እጣው ከሰብአ ሰገል ጋር ይሆናል።" [ርቱዓ ሃይማኖት ገጽ.42]

👉 "እርሱ በአብ ዕሪና ሳለ በድንግል ማሕጸን ተወሰነ። ከእርሷም ተወለደ። በእናቱ ክንድ ላይ ሳለ በነፋስ ክንፍ ይመላለስ ነበር። መላዕክትም ይሰግዱለት ነበር። " ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ኤራቅልስ


አዘጋጅ:-  ተክለ ማርያም [ጅማ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት]

BY ምን እንጠይቅሎ?


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/mnenteyiklo/2807

View MORE
Open in Telegram


ምን እንጠይቅሎ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.

How Does Bitcoin Work?

Bitcoin is built on a distributed digital record called a blockchain. As the name implies, blockchain is a linked body of data, made up of units called blocks that contain information about each and every transaction, including date and time, total value, buyer and seller, and a unique identifying code for each exchange. Entries are strung together in chronological order, creating a digital chain of blocks. “Once a block is added to the blockchain, it becomes accessible to anyone who wishes to view it, acting as a public ledger of cryptocurrency transactions,” says Stacey Harris, consultant for Pelicoin, a network of cryptocurrency ATMs. Blockchain is decentralized, which means it’s not controlled by any one organization. “It’s like a Google Doc that anyone can work on,” says Buchi Okoro, CEO and co-founder of African cryptocurrency exchange Quidax. “Nobody owns it, but anyone who has a link can contribute to it. And as different people update it, your copy also gets updated.”

ምን እንጠይቅሎ from tw


Telegram ምን እንጠይቅሎ?
FROM USA